Mission

ኅብረተሰቡን ከድህነት የሚያላቅቅ፣ የላቀ ቴክኖሎጂ በመጠቀም የዘርፉን ዕምቅ አቅም የሚጠቀም ከፍተኛ ምርታማነት ደረጃ ላይ የደረሰና ለኢኮኖሚ መዋቅራዊ ለውጥ መሠረት የሚጥል ዘመናዊ የግብርና ሥርዓት መፍጠር ነው፡፡ ለዚህም ተፈፃሚነት በገበያ የሚመራ ዘመናዊ የግብርና ዘዴ ማስፋፋት የተፈጥሮ ሀብትን መንከባከብና በዘላቂነት መጠቀም፣ የአደጋ ተጋላጭነትን መቀነስ፤ አደጋ የመከላከልና ዝግጁነት አቅምን ማጎልበት፣ የባለሀብቱን ተሳትፎ ማሳደግና የአርሶ አደሮች፣ ሴቶችንና ወጣቶችን ለልማት ማብቃትና ተጠቃሚ ማድረግ ነው፡፡

Get 30% off your first purchase

X
Scroll to Top